ሎሬት የኪነ-ጥበብ ማሰልጠኛ ተቋም እና ሚሊዮን ፊልም ፕሮዳክሽን ዕውቅና ካገኘበት ከ2010 ዓ.ም ጊዜ አንስቶ በኪነ-ጥበቡ ዘርፍ በስፋት እያስተማረ እና እየሰራ ይገኛል።